የተሟላ ክቡር ሰብእና ያላቸው ሰዎች

የተሟላ ክቡር ሰብእና  ያላቸው ሰዎች
‹‹ሙስሊሞች - በጥቆማ እንደሚባለሁ ሁሉ - ከክርስቲያኖች ይበልጥ የተሟላ ክቡር ሰብእና ነበራቸው። ከነርሱ ይበልጥ ቃል ኪዳን ጠባቂዎች፣ከነርሱም ይበልጥ ለተሸናፊዎች ርህሩሆች ነበሩ፤ክርስቲያኖች በ1099 ዓመተ ልደት ኢየሩሳሌምን ሲይዙ የፈጸሙትን ዓይነት አረመኔያዊ ተግባር ሙስሊሞች በታሪካቸው ውስጥ ፈጽመውት አያውቁም ማለት ይቻላል።››


Tags: