የሰው ልጆች ሁሉ መምሕር

የሰው ልጆች ሁሉ መምሕር
‹‹የዐረባዊው ነቢይ የሕይወት ታሪክ የተከታዮቹን ልብ ማርኮ ይዟል። ሰብእናውም እነሱ ዘንድ ወደ ሰማየ ሰማያት መጥቋል። በመሆኑም ወደርሱ የተላለፈውን ሁሉ እንዲቀበሉ የሚያደርጋቸውን እምነት በመልክቱ አምነዋል። በሱንና እንደ ተጠናቀረው ሁሉ ተግባራዊ ክንዋኔዎቹም የሕግ ምንጭ ሲሆኑ፣ይህም የእስላማዊውን ማህበረሰብ ሕይወት አቀናጅቶ በመምራት ላይ ብቻ የተወሰነ ሳይሆን ድል አድራጊ ሙስሊሞች ሙስሊም ካልሆኑ ዜጎቻቸው ጋር የሚኖራቸውን ግንኙነትም የሚገዛ ነው።››


Tags: