የሙሐመድ ነቢይነት መልክት

የሙሐመድ ነቢይነት መልክት

‹‹ሙሐመድ በዐረባዊው ማሕበረሰባዊ አካባቢ የሚከተሉትን ሁለት ገጽታዎች በማስፈን ተልእኮውን እውን ለማድረግ ነው ሕይወቱን የሰጠው። እነሱም፦ ሃይማኖታዊ ፍካሬን በተውሒድ ላይ የማነጽና አስተዳደርን በተመለከተ ሕግና ሥርዓትን የማስፈን ገጽታዎች ናቸው። ምስጋና ተውሒድና የአስፈጻሚ ስልጣንን አጣምሮ ለያዘው የእስላም አጠቃላይ ሥርዓት ይሁንና ይህ በተግባር ተፈጽሟል። በዚህም ምክንያት እስላም ዐረቦችን ከማይም ሕዝብነት ወደ ስልጡን ሕዝብነት ያሸጋገረ ወደፊት የሚፈናጠር ኃያል ጥንካሬ ሊያገኝ ችሏል።››


Tags: