ቁርኣንና ሳይንሳዊ ታምራቱ

ቁርኣንና ሳይንሳዊ ታምራቱ
‹‹ቅዱስ ቁርኣን ከተፈጥሮ ሳይንስ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ግልጽ አንቀጾችን አካትቷል። ፕሮፌሰር ዩሱፍ መርዋ ‹የተፈጥሮ ሳይንሶች በቅዱስ ቁርኣን› በተሰኘ መጽሐፍ ውስጥ አንቀጾቹን ያቀረቡ ሲሆን ቁጥራቸውም በትክክል 774 ነው። ዝርዝራቸውም የሚከተለው ነው፡- ማቴማቲክስ 61፣ፊዚክስ 264፣አቶሚክስ 5፣ኬሚስትሪ 29፣ሬላቲቪቲ 62፣ስነፈለክ 100፣ከባቢያዊ አየር 20፣ውሃ ነክ 14፣የጠፈር ሳይንስ 11፣ዙኦሎጂ12፣የአዝዕርት ሳይንስ 21፣ስነሕይወት 36፣ጠቅላላ ጆዖግራፊ 73፣አንትሮፖሎጂ 10፣የከርሰ ምድር ሳይንስ 20፣የዩኒቨርስና ኹነቶች ሳይንስ 36።››


Tags: