ከመሰናበቻው ሐጅ ትምሕርቶች

ከመሰናበቻው ሐጅ ትምሕርቶች
‹‹ሙሐመድ የመሰናበቻውን ሐጅ ከመዲና ወደ መካ ያደረገው ከመሞቱ አንድ ዓመት ቀደም ብሎ ነበር። በዚህ የሐጅ ሥርዓት ላይ ለሕዝቦቹ ታላቅ መካሪ ዲስኩር ያደረገ ሲሆን የንግግሩ የመጀመሪያ አንቀጽ ብቻውን በሙስሊሞች መካከል ያለውን ዝርፊያና ንጥቅያ፣የበቀልና የደም ጉዳዮችን ሁሉ ነቅሎ የመጣል አቅም ነበረው። የዲስኩሩ የማጠቃለያ አንቀጽ ደግሞ ጥቁሩን ሰው ከሙስሊሞች መሪ ኸሊፋ ጋር ፍጹም እኩል የማድረግ ኃይል ነበረው። በእውነትም በዓለም ላይ ፍትሐዊ ለሆነ በይነሰባዊ ግንኙነት ታላቅ መሰረትን ጥሏል።››


Tags: