የሰው ልጆችን ከጨለማ ወደ ብርሃን የሚያወጣ

የሰው ልጆችን ከጨለማ ወደ ብርሃን የሚያወጣ
‹‹ነቢዩ ሙሐመድ ፍጡራንን በትንግርታዊ ፍጥነት ወደ መጨረሻው የመታደል ደረጃ አድርሷቸዋል። የሰው ልጆች ከርሱ በፊት የነበሩበትን የጥመት ሁኔታ አስተውሎ የቃኘ ሰው፣ከርሱ በኋላ ያለውን ሁኔታቸውንና በርሱ ዘመን የደረሱበትን ታላቅ ምጥቀት ያስተዋለ ሰው፣በሁለቱ መካከል ያለው ልዩነት የሰማይና የምድርን ያል የተራራቀ መሆኑን ይገነዘባል።››


Tags: