የመለኮታዊ መጻሕፍት መደምደሚያ

የመለኮታዊ መጻሕፍት መደምደሚያ
‹‹ኦሪት አንድ ወቅት ላይ የሰው ልጅ መሪና የስነምግባሩ መሰረት ነበር። አልመሲሕ ዒሳ ሲመጣ ክርስቲያኖች የወንጌልን ትምሕርቶች ተከተሉ። ከዚያም ቁርኣን በሁለቱ ቦታ ተተካ። ቁርኣን ከቀደሙት ሁለቱ መጽሐፎች የበለጠ የአጠቃላይነትና የተንታኝነት ባህርይ ያለው ሲሆን፣በነዚ ሁለቱ መጽሐፎች ላይ የደረሱትን የማዛባት፣የመለዋወጥና የመበረዝ ሁኔታዎች አርሟል። የመለኮታዊ መጻሕፍት ማጠቃለያ እንደመሆኑም ሁሉንም ሕግጋት አጠቃልሎ ይዟል።››


Tags: