አንብብ . . የእስላም ጥሪ

አንብብ . . የእስላም ጥሪ
‹‹እስላም - የሳይንስና የዕውቀት ሃይማኖት ነውና - ዕውቀት እንዲገበዩና የተማሩትንም ተግባራዊ እንዲያደርጉ ለተከታዮቹ ጥሪ የሚያደርግ መሆኑ ጥርጥር የለውም። የቅዱስ ቁርኣን የመጀመሪያው አንቀጽ ‹‹አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ ስም።›› የሚለው የአላህ (ሱ.ወ.) ቃል በመሆኑ ይህን ማድረጉም አስገራሚ አይደለም።››


Tags: