ቁርኣንና ሐዲስ መሳ ለመሳ

ቁርኣንና ሐዲስ መሳ ለመሳ

‹‹የነቢዩ ሙሐመድን ሥራዎችና መመሪያዎች የሚመለከቱ ንግግሮች ስብስብ ተደርጎ የሚቆጠረው ሐዲስ የቁርኣን መሙያ (ማብራሪያ) ነው። አንድ ሰው ሐዲስ ውስጥ ከሕይወት ተለዋዋጭ እውነታዎች አንጻር የስነምግባሩ መሰረታዊ አካል የሆነውንና በነቢዩ ሙሐመድ አእምሮ ውስጥ ይመላለስ የነበረውን ነገር ያገኛል። ሱንና የቁርኣን ማብራሪያ በመሆኑ አስፈላጊነቱ የግድ ነው።››


Tags: