ለሰው ልጆች የተበረከተ እዝነት

ለሰው ልጆች የተበረከተ እዝነት
‹‹ታሪካዊው የሙሐመድ ሕይወት አላህ ‹ለዓለማት እዝነት አድርገንህ እንጂ አልላክንህም› በማለት ከገለጸው ይበልጥ ባማረ አገላለጽ ሊቀርብ አይችልም። ታላቁ የቲም (የሙት ልጅ) ለድኩማን ሁሉና እርዳታውን ለሚሹ ሰዎች ሁሉ ታላቁ እዝነትና ታላቁ ርህራሄ መሆኑን በገዛ ራሱ አስመስክሯል። በእርግጥም ሙሐመድ ለየቲሞች፣ለመንገደኞች፣አደጋ ለደረሰባቸው ሰዎች፣ለድሆች ሁሉና ጥረው ግረው ለሚኖሩ ሠራተኞች እውነተኛው ርህራሄና እውነተኛው እዝነት ነበር።››


Tags: