ዴካርት

quotes:
  • የሁሉም ነገር ፈጣሪ
  • ‹‹እኔ ሕልውና አለኝ፣አለሁ። ማነው ያስገኘኝ? ማነው የፈጠረኝ? ራሴን በራሴ አልፈጠርኩም፤እናም የግድ የፈጠረኝ መኖር አለበት። ይህ ፈጣሪም የግዴታ ሕልውና ያለውና መኖር ያለበት፣አስገኝ የማያስፈልገው ወይም ሕልውናውን የሚጠብቅለት የማያሻው ሲሆን በሁሉም የውበት ባህርያት የሚገለጽ መሆንም የግድ ነው። ይህ ፈጣሪ ሁሉንም ነገር የፈጠረው አላህ ነው።››




Tags: